የ ጨረታ ቀን መራዘም እንደሚከተለዉ ማስተካከያ ተደርጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከኣሁን በፊት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ 75ኛ ዓመት ቁጥር 098 ታኀሳስ 08 ቀን 2008 ዓም ካወጣቸዉ የተለያዩ ግልጽ ጨረታዎች መካከል ሎት- 3 ኤለክትሮኒክስ ዕቃዎች፣  ሎት -4 የኣዉቶብስ መኪና ኪራይ፣  ሎት- 5 የዉበት ተክሎች እንክብካቤ  ፣ሎት 9 የጎሚስታ ዕቃዎች ፣ ሎት- 12 የኦክስጅን ፕላንት ተጋደኝ ዕቃዎች እንደሚከተለዉ ማስተካከያ ተደርጋል

1 ታሕሳስ 08 ቀን 2008 ዓም በወጣዉ ጋዜጣ ከተገለጸዉ የጨረታዉ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን ለተጨማሪ 10 ቀናት የተራዘመ መሆኑን እየገለጽን በዚህም መሰረት ጥር 2ቀን 2008 ዓም ከጠዋቱ 3 ፡30 ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 4 ፡00 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እናሳዉቃለን

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo