አክሱም ዩኒቨርሲቲ የእቃዎች አቅርቦት ግዥ፣ ነጭ ጤፍ፣የአውቶብስ ኪራይ፣PFM Radio Station materials ድጋሚ የወጣ፣PEM Radio Station Furniture፣PFM Radio Station Electronics፣የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያ እቃዎች፣የደንብ ልብስ ድጋሚ የወጣ፣የምግብ ግብአት /ድንች/፣የኤሌክትሪክ እቃዎች ድጋሚ የወጣ ከህጋዊ ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 11/7/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : ከ15 ቀን በኃላ ባለዉ ቀጣይ የሥራ ቀን

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር AK/Un/PPAD/3252/02/2012

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ የተገለጹትን፥

1 የእቃዎች አቅርቦት ግዥ፣

.

የጨረታ ሰነድ ቁጥር /ሎት/

የጨረታ ዓይነት

የጨረታ መሸጫ ዋጋ

የጨረታ

ማስከበሪያ

1

ሎት 17

ነጭ ጤፍ

200.00

250,000.00

2

ሎት 18

የአውቶብስ ኪራይ

200.00

20,000.00

3

ሎት 19

PFM Radio Station materials

ድጋሚ የወጣ

200.00

150,000.00

4

ሎት 20

PEM Radio Station Furniture

200.00

30,000.00

5

ሎት 21

PFM Radio Station Electronics

200.00

30,000.00

6

ሎት 22

የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያ እቃዎች

200.00

30,000.00

7

ሎት 23

የደንብ ልብስ ድጋሚ የወጣ

200.00

20,000.00

8

ሎት 24

የምግብ ግብአት /ድንች/

200.00

25,000.00

9

ሎት 25

የኤሌክትሪክ እቃዎች ድጋሚ የወጣ

200.00

33,000.00

  1. 1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀንና ዓ/ም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል፣ ህንፃ ቁጥር 53፣ ቢሮ ቁጥር 002፤ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ ::
  2. 2. ተጫራቾች በሥራው መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸው፡፡
  3. 3. የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፣ የክልል/የፌዴራል በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡
  4. 4. ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን ማስረጃ ማያያዝ አለባቸው፡፡
  5. 5. ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል፡፡
  6. 6. ጨረታው የሚከፈተው የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ከ15 ቀን በኋላ ባለው ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለጸው ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በግልጽ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ይከፈታል፡፡
  7. 7. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታውን መከፈት አያስተጓጉልም፡፡
  8. 8. የጨረታው አሸናፊ በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለጸው ለጨረታ ማስከበሪያነት ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡
  9. 9. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:

ለተጨማሪ መረጃ 

በስልክ ቁጥር +251 09 14 18 91 15/09 14 774340 ደውለው ይጠይቁ፡፡

የአክሱም ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo