የመኪና ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

መቐለ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የክፍለ ከተማ ኩሐ ምድብ ችሎት

አፈ/ከሳሽ፡- አቶ ዳዊት አርአያ ጠበቃ ተስፋ ኪሮስ ኪ/ማርያም አፈተከሳሽ፡- 1 አቶ አርኣያ ሐድሽ 2. ሃማርያም ሓድሽ በተከሰሱበት የአፈፃፀም ክስ በ2ኛ አፈ ተከሳሽ አቶ ሃ/ማርያም ሓድሽ የሚታወቅ ታርጋ ቁጥር -3-74978 ኢት. የሆነ ሲኖትራክ በጨረታ ሊሸጥ ስለተፈለገ በመነሻ ዋጋ ብር 959,119.41 (ዘጠኝ መቶ ሃምሳ ዘጠኝ ሺህ አንድ መቶ አስራ ዘጠኝ ብር ከአርባ አንድ ሳንቲም ሆኖ መጫረት የሚፈልግ ሰው ጨረታ ያሸነፈ ወዲያውኑ 25% መክፈል የሚችል በ20 ቀናት ውስጥ ደግሞ ጠቅልሎ ሊከፍል የሚችል የስም ማዛወሪያ ከጨረታ አሸናፊ የሚከፈል መሆኑን አውቃችሁ የምትጫረቱ የጨረታ ቀን በ30/7/2012 ዓ.ም ከ3፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት ቦታ ክ/ከ/ኩሓ ፖሊስ ጽህፈት ቤት ልዩ ስሙ ካራማታ መሆኑን አውቃችሁ እንድትጫረቱ እናስታውቃለን፡፡

በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት 

የከተማ መቐስ ከፍተኛ ፍርድ ቤት

የክፍለ ከተማ ኲሓ ምድብ ችሎት *2

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo