መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ከምፕሬሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የህክምና መገልገያ እቃዎች ፣የአሉሚኒየም ፓርቲሽን እና የፈርኒቸር እቃዎች ፣Cath Lap እቃዎች

መቐለ ዩንቨርስቲ
  1. ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን  ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 5/7/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን:  በ10ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን:  በ10ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት
    የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ
  2.  የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስቫት/ተመዝጋቢ የሆነ
  4.  የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ
  5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለማህላ ማቅረብ የሚችል

ተ.ቁ

የጨረታው ዓይነት

ሎት

የጨረታ ማስከበሪያ ባንክ ጋራንት ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ

1

የህክምና መገልገያ እቃዎች ፣

ሎት -1

80,000.00 ብር

2

የአሉሚኒየም ፓርቲሽን እና የፈርኒቸር እቃዎች

ሎት - 2

50,000.00 ብር

3

የCath Lap እቃዎች

ሎት -3

80,000.00 ብር

  1. 6.
  2. 7. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፡፡
  3. 8. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  4. 9. ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል፡፡ በ10ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡
  5. 10. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  6. 11. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ ማሃላ ማቅረብ የሚችል፡፡

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ

 ኮሌጅ እና ዓይደር ኮምፕርሄንሲቭ

 ስፔሼላይዝድ ሆስፒታል ግዢ፣ ንብረት አና

ፋይናንስ ቡድን

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo