በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅ/ጽ/ቤት የመኪና ኪራይ አገልግሎት ግዥ መፈጸም ይፈልጋል

የኢትዮጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን
  • ሎት አንድ፣ የመኪና ኪራይ አገልግሎት ግዥ
  1. ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ::
  2. የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀው የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ ወይም በትግራይ ክልል እቅድና ፋይናንስ የተዘጋጀው የአቅራቢነት ፈቃድ ማቅረብ፡፡
  3. ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር አስገቢው ባለሥልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ ፡:
  4.  ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት፡፡
  5. የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 በባንክ በተመሠከረለት ቼክ (CPO) ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመከፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጨረታው መክፈቻ ቀን ድረስ ትራንስ ኢትዮጵያ አጠገብ ዮሐንስ ግደይ ህንፃ ከሚገኘው የቅ/ጽ/ቤቱ ሃብት አስተዳደር ስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 1 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ መጋቢት 19 ቀን 2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል:: ጨረታውም በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት በመስሪያ ቤቱ ሁለተኛ ፎቅ ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 11 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  8. የጨረታው አሸናፊ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና 10% (አስር በመቶ) CPO በማስያዝ ከመ/ቤቱ ጋር ውል ይፈራረማል፡፡
  9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በመሉ ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  10. ተጫራቾች ዋጋው ከነቫቱ መሙላት ይጠበቅባቸዋል።
  11. የመኪኖቹ የስሪት ዘመን ከ2011-2019 ባለው ውስጥ መሆን ይጠበቅባቸዋል።

ስልክ ቁጥር፡- 0342407162/0919068385/0914830469

ፋክስ 0344407309

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን

 መቐለ ቅ/ ፅ/ቤት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo