ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ ለድርጅቱ አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ ስተሽነሪ ቀለሞች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም

ስለሆነም በዚህ ጨረታ መወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች የምታሟሉ መወዳደር ወይም መጫረት የምትችሉ መሆናቹን እንገልፃለን

1 ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቹ : የ 2008 ዓ/ም ግብር የከፈላችሁ መሆናችሁ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ የተመዘገባችሁ መሆናችሁን ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

2 ተጫራቾች ከምታቀርቡት ጠቕላላ ዋጋ 2% የጨረታ ማስከበሪያ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል

3 የተጫራቾች የጨረታዉ ዝርዝር ደኩሜንት መቐለ በሚገኘዉ የድርጅቱ ዋና መ/ቤት 4ተኛ  ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 ብር 100  በመክፍል ከተሕሳስ 25/4/2008 ጀምሮ በስራ ሰዓት መዉሰድ እንደምትችሉ እንገልፃለን

4 ለመጫረት የሚስፈልጉ ተወዳደሪዎች የምታቀርቡትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ መቐለ ዋና መቤት በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን እስክ ጥር 10/2005 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ትችላላችሁ

5 ጨረታዉ የሚከፈትባት ጥር 10/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት በደደቢት ማ/ፋናንስ ዋናዉ መቤት መቐለ ተጨራቾች ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪል በተገኙበት ይከፋታል

6 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካጋኘ በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344410250 ደዉሉዉ ማረጋገጥ የምትችሉ መሆናችሁን እናሳስባለን

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo