የመኪና ሽያጭ ማስታወቂያ

ከፍተኛ ፍርድ ቤት

አፈ/ከሳሽ አቶ ጌታቸው ይሄይስ አፈ/ተከሳሽ ኣፍሮ ጽዮን ኮንስትራክሽን ኃላ/የተ/የግ/ማኅበር መካከል ባለው አፈፃፀም ክርክር ባለፈው የተደረገው ጨረታ ስለተሰረዘ የሰሌዳ ቁጥር አ.አ. 03-A51762 የሆነው መኪና በመነሻ ዋጋ ብር 2,381,509.95 የሚጫረት ካለ እንዲጫረት ተጫራች የመነሻውን ዋጋ 25 ፐርሰንት አስቀድሞ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡

ጨረታው እስከ 7/7/2012 ዓ.ም በጋዜጣ ከወጣ በኋላ ለ30 ቀናት አየር ላይ ለንባብ በቅቶ ጨረታው በ13/8/2012 ዓ.ም ከ3፡00-6፡30 ሰዓት ይካሄዳል በ14/8/2012 ዓ.ም በ9፡00 ሰዓት ውጤቱ ይቀርባል፤ ጨረታ የሚካሄድበት ቦታ ደግሞ በትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግቢ ውስጥ ነው፡፡

የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

ሰበር ችሎት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo