የመቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2012 ዓ/ም በጀት ዓመት የሚያገለግል የተለያየ መጠን ያላቸው ኤች ዲ ፒትቦ እና መገጣጠሚያው ግዢ አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ስለፈለገ በጨረታው መሳተፍ ለምትፈልጉተጫራቾች ጥሪውን ያቀርባል፡፡ Bids closing date በ 15ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት

የመቐለ ከተማ መጠጥ ዉሃ ኣቅርቦት ጽህፈት ቤት
  1. ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን 2/7/2012 ዓም
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን ; በ15ኛዉ ቀን 4:00 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ15ኛዉ ቀን 4:30 ሰዓት
     የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድና የአቅራቢዎች መታወቂያ ፍቃድ ያላቸው 
  2. ቫት የተመዘገበና የመጨረሻ ወር ቫት ዲክለር ያደረገ ቲን ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ 
  3. የጨረታው ዶክሜንት የማይመለስ 200(ሁለት መቶ) በመክፈል መቐለ  ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታው ዶክሜንት ከደጋፊ ስራ ሂደት ግዢ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 13 መግዛትይችላሉ 
  4. ጨረታ ዶክሜንቱ ማስገባት የሚቻለው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን 2012 ዓ/ም 4፡00 ሰዓት ወደ ጨረታ ሳጥኑ ማስገባት ይችላሉ።
  5. ጨረታው የሚዘጋው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 15ኛው ቀን 2012 ዓ/ም 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 4፡30 ተጫራች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። 
  6.  ሁሉም ተጫራቾች 130,000.00 የጨረታ ማስከበሪያ በCPO በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት የቀረበ ዋስትና ጥሬ ገንዘብ የተረጋገጠ ቼክ ወይም የክፍያ ትእዛዝ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል ። 
  7. ተጫራቹ ካሁን በፊት በፅ/ቤታችን ተወዳድሮ ያሸነፈው ንብረት 100%  ካላስገባ (ካላቀረበ) በዚህ ጨረታ መወዳደር ኣይችልም 
  8. ተጫራቹ ነጠላ ዋጋና የጠቅላላ ዋጋ በግልጽ ማስቀመጥ አለበት፣ ስትጨማሪም በጨረታ ዶክሜንቱ ውስጥ የተዘጋጁት ፎርማት) ተሞልተውና ተፈርመው መቅረብ ኣለባቸው። 
  9. በዶክሜንቱ ከተሰጠው ስፔስፊኬሽን ውጪ የሚቀርብ ተቀባይነት የለውም። 
  10. የጨረታው አሸናፊ ውል ማስከበሪያ ካሸነፈው ዋጋ በCPO በተረጋገጠ የባንክ ጋራንቲ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና የውል ማስከበሪያ ( Performance bond guarantee ) 10% ማስያዝ) የሚችልና በ3 ቀን ውስጥ ውል አስሮ በዶክሜንቱ በተጠቀሰው ቀንና ንብረቱን ማስገባት የሚችል
  11. በጨረታው ሂደት ጨረታውን ለማዛባት ለማጭበርበር የሞከረ ተጫራችና ከጨረታው ውጭ እንደሚሆንና በመንግስት ግዥ እንዳይሳተፍ ለማድረግ ወደ ክልሉ ፋይናንስና ፕላን ቢሮ ደብዳቤ እንደምንፅፍ
  12. ጨረታሳጥኑ ከተዘጋ በኋላ የሚመጣውን የጨረታዶክሜንትተቀባይነት የለውም።
  13. ጨረታ ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ ለ60 ተከታታይ ቀናት) ብቻ ነው።
  14. ጽ/ቤቱ ጨረታው እንደ አስፈላጊነቱ ከያንዳንዱ ነጠላ ዋጋ በ20%የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  15. የሚቀርበው ጨረታ ዶክሜንት 15.1ቴክኒካል አንድ እርጅናልና ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው አሽጎ ማቅረብ? የሚችል እንዲሁም 15.2 ፋይናንሻል ኣንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው አሽጎ ማቅረብ፣  የሚችል መወዳደር ይችላል 

16.ፅ/ቤቱ ጨረታው በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ)  ነው። 

አድራሻ ፡- ትግራይ መቐለ 

ስልክ ቁጥር 0344407335/ 0914755845 

የመቐለ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo