የትግራይ ክልል ከተማ ልማት፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ለቢሮው ግልጋሎት የሚውል ቶታል ስቴሽን፤ የክብደት ማነፃፀሪያ፤ ፕሎምፕ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

የትግራይ ክልል ከተማ ልማት ንግድና ኢንዱስትርን ቢሮ
  • ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን :  18/6/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 16ኛዉ ቀን ተከታታይ ቀነ ከቀኑ 8:00
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : 16ኛዉ ቀን ተከታታይ ቀነ ከቀኑ 8:30

  • ሎት -1 ቶታል ስቴሽን ለሁለተኛ ጊዜ
  • ሎት - 2 የክብደት ማነፃፀሪያ ለሁለተኛ ጊዜ
  • ሎት -3 ፕሎምፕ ለመጀመሪያ ጊዜ 
  1.  በዘርፉ 2012 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል 
  2. በዘርፉ 2012 የታደሰ አቅራቢነት ማቅረብ የሚችል
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ
  4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ማቅረብ የሚችል፡፡
  5. . የታህሳስ 2012 ወር ዲክለር ያረጉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡ 
  6. ተጫራቾች የጨረታው ሰነድ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 16 ተከታታይ ቀናት ጀምሮ ከትግራይ ክልል ከተማ ልማት ቢሮ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 59 የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል መወሰድ ይችላሉ፡፡ 
  7. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16ኛው ተከታታይ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ትግራይ ክልል ከተማ ልማት ቢሮ ግዢና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 59 የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን 16ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡ 
  8. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ለቶታል ስቴሽን 1000, 000 አንድ መቶ ሺ ብር/ የክብደት ማነፃፀሪያ ብር 20,000 /ሃያ ሺ ብር/ ለፕሎምፕ ብር 5,000 /አምስት ሺ ብር/ በCPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ 
  9. ተጫራቾች የሚወዳደርባቸውን ዋጋ ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻው በታሸገ ኤንቨሎፕ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 16 ተከታታይ ቀናት እስከ 8፡00 ሰዓት ትግራይ ክልል ከተማ ልማት፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 59 በማቅረብ ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 
  10. በመወዳደሪያ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ የሌለውና በእያንዳንዱ ገፅ  ማህተምና ፊርማ መኖር አለበት፡፡ 
  11. የጨረታ ሰነድ በሙሉም ሆነ በከፊል ማስቀረት ከጨረታ ውጪ ያደርጋል። 
  12. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ .. 

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር ፡- 034-240-01-29 ወይም 03-44-40 89-73 ፋክስ ቁጥር 0344 41 58 59 

አድራሻ : የትግራይ ከልል ከተማ ልማት፣ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ መቐለ 

የትግራይ ክልል ከተማ ልማት፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo