የትግራይ ክልል የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት ኣጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ ለ2012 የCALM PROjECT በጀት ለከልሎ ኤጀንሲና በክልሉ ለሚገኙ የፕሮጀክት ወረዳዎች ለፊልድ የሚሆኑ የመኪና ኪራይ፣ለኤሌከትሮኒከስህ ፈርንቸር፣ የዕህፈት መሳርያዎች/ የፊልድ ማቴሪያል/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡

የትግራይ ክልል ገጠር መሬት የኣካባቢ ጥበቃ ኣጠቃቀምና ኣስተዳደር ኤጀንሲ
  • ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን:  17/6/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ17ኛዉ ቀን 8:30
    ጨረታዉ የሚከፋትበት ቀን : በ17ኛዉ ቀን 9:00 ሰዓት

  • የመኪና ኪራይ፣
  • ለኤሌከትሮኒከስ 
  • ፈርንቸር፣
  • የፅህፈት መሳርያዎች/ የፊልድ ማቴሪያል/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት በጨረታው መወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ህጋዊ ተጫራች ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች በማሟላት ማቅረብ ይኖርበታል፦ 

 

  • በዘርፉ የ2012 ዓ/ም የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቅቃድ ያላቸው 
  • VAT ተመዝጋቢዎች መሆናቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ 
  • የጥር/የየካቲት ወር የቫት ዲክለራስዮን ያላቸውና ማስረጃ ሚያቀርቡ 
  • ቲን ነምበር ያላቸውና ማስረጃ የሚያቀርቡ 
  • በክልል ፋይናንስ ይሁን በፌዴራል የመንግሥት ግዢ በኣቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡና የ2012 ዓ.ም የታደሰ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት የሚያቀርቡ፣ 

    ተጫራቾች የጨረታው ማስከበርያው ቢድ ቦንድ

 

  • ለፅህፈት መሳርያዎች ብር 5,000.00 / ኣምስት ሺ ብር/ 
  • ለመኪና ኪራይ ብር 15,000.00 /ኣስራ ኣምስት ሺ ብር/ 
  • ለኤለክትሮንክስ ብር 30,000.00 ብር ሠላሳ ሺ ብር/ 
  • ለፈርንቸር ብር 4,000.00 ብር/ኣራት ሺ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ፣ በጥሬ ገንዘብ ወይም ሰርቲፋይድ ቼክ በትግራይ ክልል የኣካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት ኣጠቃቀምና ኣስተዳደር ኤጀንሲ ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መመሪያ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከግዢና ፋይናንስ ዳሬክቶሬት በመውሰድ ዋጋ ማቅረቢያ ሰነዶቻቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከ6/06/2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2/07/2012 ዓ/ም ድረስ በሥራ ሰዓት ለክልሉ የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት አጠቃቀምና ኣስተዳደር ኤጀንሲ ፖሳቁ. 1234 በአድራሻ በመላክ ወይም በግንባር በመቅረብ በኤጀንሲው ግዢ ፋይናንሰ ዳሬክቶሬት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በማስገባት መወዳደር ይችላሉ፡፡ 

ጨረታው በ17ኛው ቀን በ 02/02/2012 ዓ,ም በ8:30 ሰዓት ከታሸገ በኋላ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የተሻለ ሲሆን ባይገኙም በ9፡00 ሰዓት በክልሉ የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት ኣጠቃቀምና ኣስተዳደር ኤጀንሲ ይከፈታል፡፡ 

4 ኣሸናፊዎች ላሸነፉት ዋጋ ውል የማሰር /የመግባት ግዴታ አለባቸው። በገቡት ውል መሰረትም ይፈፅማሉ። በገቡት ውል ሳይፈፅሙ ቢቀሩ በእያንዳንዱ ቀን ካስያዙት የውል ማስከበርያ ጠቅላላ ዋጋ 0.1% በመቀጣት ገቢ እንዲያደርጉ ይደረጋል ወይም በህግ ይጠየቃሉ፡፡ 

5. ተጫራቾች በቀረበው ጨረታ ሰነድ ኣስተያየት ጥያቄ ካለዎት ከጨረታ መከፈቻው ከ5 ቀን በፊት ማቅረብ ይችላሉ:: በጨረታ ሰነዱ ስርዝ ወይ ድልዝ ካለበት ተቀባይነት ኣይኖረውም:: ከተጠቀሰው ቀን በኋላ ለሚመጣ ጥያቄ ኤጀንሲው መልስ ለመስጠት ኣይገደድም፡፡ 

6. የኤሌከትሮኒክስና ተወዳዳሪዎች ፋይናንሻል ዶከመንት ለብቻው ቴክኒካል ዶክመንት ለብቻው አሽገው ማቅረብ አለባቸው፡፡ 

7.ኤጀንሲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

8.ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለተከታተይ ለ 35 ቀን ዋጋው ፀንቶ ይቆያል 

9.ለተጨማሪ ማብራሪያ ብስልክ ቁጥር በ0344417104 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡ 

የፖሳ.ቁጥር134

ስልክ ቁጥር 0344417104

ፋክስ ቁጥር 0344411697

መቐለ

የትግራይ ክልል የአካባቢ ጥበቃና ገጥር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo