ካዛ የካፒታል እቃዎች ፋይናንስ ንግድ ስራ አክስዩን ማህበር በ2008 ዓ/ም በጀት ዓመት ከታች የተዘረዘሩትን ማሽኖች እቃዎች በጨረታ አወደድሮ መግዛት ይፈልጋል

ካዛ ካፒታል እቃዎች ፋይናንስ ንግድ ስራ ኣክስዩን ማህበር
  • ሎት 1 የማተኔላና ማመምረቻ መሳሪያ ማሽኖች እና የማሽን እቃዎች
  • ሎት 2 የጠጠር ማምረቻና ዕቃዎች/ማሽኖች
  • ሎት 3 የብረት ብረት ማምረቻ /ማሽኖች/meta work Machineries/
  • ሎት 4 የማጠፍያና መቅረጫ መማሽኖች /shearing and Bending Machine/
  • ሎት 5 ፈሪጅ ያለቸዉ የኣይሱዙ መኪኖች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በዚህ መሰረት ጨረታዉን ለመወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች

1 በዘርፉ አግባብነት ያለዉ የ2008 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድና ቲን ያላቸዉ ቫት የተመዘገቡ ንዲሁም በአቅረቢች ዝርዝር ዉስጥ መመዝገባቸዉ ማረጋገጫ ፎቶ ኮፒ የሚቀርቡና ከሽያጭ ባኃላ የጥገና ኣገልግሎት /after sales service/ ሊሰጡ የሚችሉ

2 ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ኣየር ላይ ከዋለበት ቀን ታሕሳስ 15/2008 ዓ/ም ጀምሪ እስከ ጥር 2/05/2008 ዓ/ም የማይመለስ ብር 30.00 /ሰላሳ ብር/ በመክፈል ጨረታ ሰነድ ከካዛ የካፒታል ዕቃዎች ፋይናንስ ኣክስዩን ማህበር ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ 3ኛ ፎቕ በሚገኘዉ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 02 ድረስ በመምጣት መግዛት ይችላሉ

3 የጨረታ ማሰከበሪያ የጨረታዉ ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ : CPO: ወይም የባንክ ዋስትና ማስያዝ የሚችሉ የጨረታዉ ጠቅላላ ዋጋ 2 % ያላስያዝ ተጫራች ከዉድድር ዉጭ ይደረጋል

4 ጨረታዉ ጥር 2/2008 ዓ/ም 3:00 ተዘግቶ ብተመሳሳይ ቀን ጧት 3:30 ሰዓት ተጫራቾች ወም ወኪሎቻቸዉ በተገኙት ከላይ በተጠቀሰዉ ቢሮ ቁጥር 6 የግዥና ንብረት አስተዳደር ድቪዥን የሚከፈት ሲሆን ዘግይቶ የመጣ ጨረታ ሰነድ ተቀበይነት አይኖረዉም

5 ተጫራቾች ፋይናንሻል ሰነድና ቴክኒካል ሰነድ ለየብቻዉ በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ ከኦርጅናል ሰነድ በተጨማሪ አንድ ኮፒ በማድረግ የማጫረተዉን ሎት ቁጥር ፅፎ በካዛ የካፒታል ዕቃዎች ፋይናንስ አክስዩን ማህበር ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ 3ኛ ፎቅ በሚገኘዉ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 13 የግዠና ንብረት ድቪዥን ድረስ በመምጣት ለዚሁ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገበባት ይችላሉ

6 ይህ ጨረታ ፀንቶ የሚቆይበት ግዚ ጨረታዉ ከተከፈተበት በጓላ ለ45 ቀናት የፀና ይሆናል

7 በዘህ ጨረታ አሸናፊ የሆኑት ድርጅቶች ካሸነፉት ጠቅላላ ዋጋ 10% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ሲፒኦ በማስያዝ ከሸነፈበት ጊዜ በሶሰት ቀናት ዉስጥ ዉል መፈረም አለባቸዉ

8 አሸናፊ የሆነ ድርጅት ያሸፋቸዉ ዕቃዎች ሎት 1 እና ሎት 2 በ 15 ቀናት ዉስጥ ሎት 3 , ሎት 4 እና ሎት 5 በ 45 ቀናት ዉስጥ በራሱ ትራንስፖርት ለቢሮኣችን ገቢ ማድረግ የሚጠበቅበት ሲሆን በተጨማሪ ለጠጠር ማምረቻ ዕቃዎች ኣሸናፊ የሆነ ድርጅት ወደሳይቱ /ተፈላጊ ቦታ/ ወሰዶ በራሱ ወጪ ተክሎና መኩሮ /ኣረጋግጦ/ ማስረከብ ይጠበቅበታል

9 ግዥ ፈፃሚዉ አካል ጨረታዉን እንደ አስፈላጊነቱ 20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብት አለዉ

10 ቢሮዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ : ካዛ ካፒታል እቃዎች ፋይናንስ ንግድ ስራ ኣክስዩን ማህበር

ስልክ ቁጥር 0342400251 /0342 400081/82 ደዉሉዉ መጠየቅ ይችላሉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo