የሰመራ ዩኒቨርሲቲ ለ2012 በጀት ልዩልዩ የስፖርት ትጥቆችና ትሪትመንት ፕላንት ኬሚካሎች እና የደህንነት (ሴፍቲ) አልባሳት አገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ ዘዴ ተጫራቾችን በዚህ ጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ሰመራ ዩኒቨርስቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 5/6/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን:  በ16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰኣት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 4:30 ሰኣት

ለ2012 በጀት ልዩልዩ የስፖርት ትጥቆችና ትሪትመንት ፕላንት ኬሚካሎች እና የደህንነት (ሴፍቲ) አልባሳት አገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ ዘዴ ተጫራቾችን በዚህ ጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ተ.ቁ

የሎት ቁጥር

የግዥው

| አይነት

የጨረታ ሰነድ መሸጫ ዋጋ ብር

ጨረታው

የሚዘጋበት

ቀንና ሰአት

ይህ ጨረታ

ይፋ ከሆነበት

ቀን ጀምሮ

ተከታታይ

የሚቆጠር

ጨረታው

የሚከፈትበት

የጨረታው

ቀንና ሰአት

ይህ ጨረታ

ይፋ ከሆነበት

ቀን ጀምሮ

ተከታታይ

የሚቆጠር

የጨረታ ማስከበሪያ

1

ሎት-1

ልዩ ልዩ

የስፖርት

ትጥቆችና

መሳሪያዎች

(በድጋሚ ጨረታ የወጣ)

200.00

(ሁለት መቶ)

በ16ኛው ቀን

ከጠዋቱ 4፡

00 ሰአት

ላይ በስዩ

ፕሬዝደንት ጽ/

ቤት አዳራሽ

በ16ኛው ቀን

ከጠዋቱ 4፡

30 ሰአት

ላይ በስዩ

ፕሬዝደንት ጽ/

ቤት አዳራሽ

ብር

20,000.00(ሃያ

ሺህ) ሲፒኦ

(90+28) ቀን

በሁኔታዎች

ያልተመሰረተ

ባንክ ዋስትና

2

ሎት-2

ትሪትመንት

ፕላንት

ኬሚካሎችና

እና የደህንነት

ሴፍቲ)

አልባሳት

200.00

(ሁለት መቶ)

በ16ኛው ቀን

ከጠዋቱ 4፡

00 ሰአት

ላይ በስዩ

ፕሬዝደንት ጽ/

ቤት አዳራሽ

በ16ኛው ቀን

ከጠዋቱ 4፡

30 ሰአት

ላይ በስዩ

ፕሬዝደንት ጽ/

ቤት አዳራሽ

ብር

20,000.00(ሃያ

ሺህ) ሲፒኦ

(90+28) ቀን

በሁኔታዎች

ያልተመሰረተ

ባንክ ዋስትና

ስለሆነም ተጫራቶች በዘርፉ 2012 በጀት የታደሰ ንግድ ስራ ፈቃድ፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማረጋገጫ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምዝገባና የተጨማሪ እሴት ምዝገባ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ማስረጃዎችን እንዲሁም የጨረታ ሰነዱ የሚጠይቃቸውን መስፈርት ሊያሟሉ የሚችሉ ተጫራቾችን በዚህ ማስታወቂያ ለጨረታ ዩኒቨርሲቲው ጥሪ አድርጓል።

ተጫራቾች ለጨረታ ሰነዱ መግዣ ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር) በሰመራ ዩኒቨርሲቲ አዲሱ ህንፃ ላይ በግዥ/አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ይዞ በመቅረብ ይህ ጨረታ በጋዜጣ ይፋ ከሆነበት ቀን ጀምሮ ከላይ በሰንጠረዡ በቀረበው መሰረት ሽያጭ ይካሄዳል። ተጫራቶች የሚጫረቱበትን ሰነድ ከላይ በሰንጠረዡ በቀረበው መሰረት በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት አዳራሽ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

ጨረታው የሚዘጋበትእና የሚከፈትበት ቀን፤ ሰዓት እና ቦታ ከላይ በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት አዳራሽ ተጫራቶችና ታዛቢዎች በተገኙበት ያደርጋል። ዩኒቨርሲቲው ጨረታውን በሙሉም ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

መረጃ፡-ፖሳቁ 132 ስልክ ቁጥር 251-1- 09 11 596563 ፋክስ ቁጥር 251-1-033 666 06 21

E-mail-psd@su.edu.et

ሰመራ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo