ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም አ/ማ ለድርጅቱ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የቅርንጫፎች ማህተም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም
  1. ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም አ/ማ ለድርጅቱ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የቅርንጫፎት ማህተም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል:: ስለሆነም በዚህ ጨረታ መወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች የምታሟሉ መጫረት የምትችሉ መሆናቹ እንገልፃለን:: 
  2. የ2012 ዓ/ም ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ ምስክር ወረቀት፣ የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬ (TIN) የተመዘገባችሁ መሆኑን የሚገልፅ እና የባለፈው ወር የቫት (VAT) ዲክላሬሽን ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢዎች መሆናችሁ የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባችዋል:: 
  3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ የሚሆን ከጠቅላላ ዋጋ 2% CPO ወይ Unconditional Bank Grantee ብር ማስያዝ ይኖርባችዋል:: 
  4. ሁሉም ተጫራቶች ጨረታ ሰነድ 28/05/2012 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 6/06/2012 ዓ/ም በአዲስ አበባ ተክለሃይማኖት ቅርንጫፍና በመቐለ በሚገኘው ዋና መስሪያቤታችን ደደቢት ብድርና ቁጠባ አ/ማ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 አስፈላጊውን ማስረጃ በመያዝ የማይመለስ ብር 50/አምሳ ብር/ በመክፈል ዝርዝር የጨረታ ሰነድ መውስድ ይችላሉ:: 
  5. ተጫራቶች በጨረታ ሰነድ ላይ በመፈረም እና ማህተም በማድረግ መቐለ ዋና ቢሮ በ4ኛ ፎቅ በተዘጋጀው ሳጥን ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል:: 
  6. ጨረታው 06/06/2012 ዓ.ም ከጥዋቱ 3፡00 ተዘግቶ በድርጅቱ የቀረበውን ሰነድ ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት እንዲሁም የተሟላ ዶኩሜንቱ ከሆነ ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይኖሩም ከጥዋቱ 3፡30 ይከፈታል:: 
  7. የጨረታው አሸናፊ ውጤት እንደተገለፀ በአምስት/5/ ቀን ውስጥ ውል ማዕር ይኖርበታል:: 
  8. የጨረታው አሸናፊ የጨረታው ውጤት እንደተገለፀ የመልካም ስራ አፈፃፀም ከጠቅላላ ዋጋ 10% CPO ወይ Unconditional Bank Grantee ማስያዝ ይኖርበታል:: 
  9. ተጫራቶች የሚጫረቱበትን ንብረት በ25 ቀናቶች ውስጥ ሙሉ በሙሉ አምጥቶ ማስረከብ የሚችል:: 
  10. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: 
  11. ለበለጠ መረጃ ዋና ቢሮ ሶስተኛ ፎቅ ቁጥር 11 ወይም በስልክ ቁጥር 0342-40-00-14 መቐለ ዋና ቢሮ በመደወል ማረጋገጥ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን:: 

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም አክስዮን ማህበር 

Company Info

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo