መቐለ ዩኒቨርሲቲ የህግና ስነ-መንግስት ኮሌጅ አላቂ የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን:  30/50/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን :በ16ኛዉ ቀን ጠዋት 3:30

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን:  በ16ኛዉ ቀን ጠዋት 4:00 ሰዓት 16ኛዉ ቀን በዓል ሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣

2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፣

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፣

4. የታደሰ የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፣

5. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (taxpayer identification number) ማቅረብ የሚችል፣

መለያ

የጨረታው አይነት

የጨረታ

ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

Lot 1

አላቂ የፅህፈት

መሳሪያዎች

15,000.00

Lot 2

የኤሌክትሮኒክስ

እቃዎች

20,000.00

6. በባንክ የተመሰከረለት CPO/ ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችል፣

7. ማንኛውም ተጫራች ከ Lot 1 እስከ Lot 2 የተዘረዘሩት እቃዎች የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐሌ ዩኒቨርሲቲ የህግና ስነ-መንግስት ኮሌጅ ግዥና ንብረት አስተዳደር ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፣

8. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከLot 1 እስከ Lot 2 ጠዋት 2:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፣

9. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ከLot 1 እስከ Lot 2 ጠዋት 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል:: 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፣

10. በጨረታው አሽንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም፣

11.ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ ማብራሪያ፡- የህግና ስነ-መንግስት ኮሌጅ የግዥና ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር CLG-0004

ስልክ ቁጥር 0344 408382/0914706510፣ ፖ ሳቁ. 4051

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo