መቐለ ዩኒቨርሲቲ ዕቃዎች እና አገልግሎቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን:  30/50/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን :በ16ኛዉ ቀን ጠዋት 3:30

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን:  በ16ኛዉ ቀን ጠዋት 4:00 ሰዓት

1. በዘርፉ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣

2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሠረት ማቅረብ የሚችል፣

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፣

መለያ

የጨረታው ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

Lot 1

የእህል፣ዛላ በርበሬና ቅመማቅመም የወፍጮ አገልግሎት ሥራ

50,000.00

Lot 2

የህትመት ውጤቶች እና የህትመት አገልግሎት

70,000.00

Lot 3

የጥበቃ አገልግሎት ሥራ

100,000.00

Lot 4

የላብራቶሪ ዕቃዎች

70,000.00

Lot 5

የኢነርጂ ምርምር አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች

50,000.00

Lot 6

Type-land Type-2 Access Switch

50,000.00

Lot 7

Electronics and Network Maintenance Tool and Devices

50,000.00

Lot 8

የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች

50,000.00

4. ተጫራቾች በባንክ የተመሰከረለት CPO ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማሰያዝ የሚችል፡፡

5. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመከፈል ዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፡፡

6.ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 330 ሰዓት ድረስ ለዚሁጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

2. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት የጨረታሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል:: 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

8. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና አይመለስለትም፣

8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ ማብራሪያ፡የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት /ቤት ቢሮ ቁጥር C21-201

ስልክ ቁጥር፡- 0344 414784/0914727448

ፖሳቁ 21

ዋና ግቢ፣ መቐለ ዩኒቨርሲቲ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo