ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም አ/ማ ለድርጅቱ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ መኪናዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም
  1. የ2012 ዓ/ም ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ ምስክር ወረቀት፣ የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬ  (TIN) የተመዘገባችሁ መሆኑን የሚገልፅ እና የባለፈው ወር የቫት (VAT) ዲክላሬሽን  ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባችዋል::
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ የሚሆን CPO ወይ Unconditional Bank Grantee  ብር 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር ማስያዝ ይኖርባችዋል::
  3. ሁሉም ተጫራቶች ጨረታ ሰነድ 12/05/2012 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 26/05/2012 ዓ/ም በአዲስ አበባ ተክለሃይማኖት ቅርንጫፍና በመቐላ በሚገኘው ዋና መስሪያቤታችን ደደቢት  ብድርና ቁጠባ አ.ማ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 አስፈላጊውን ማስረጃ በመያዝ የማይመለስ  ብር 150/አንድ መቶ አምሳ ብር/ በመክፈል ዝርዝር የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ::
  4. ተጫራቾች በጨረታ ሰነድ ውስጥ ያሉ ቅፆችን በትክክል በመሙላት በየኣንዳንድ ገፅ በመፈረም እና ማህተም በማድረግ ምንም ገፅ ሳያጓድሉ መቐለ ዋና ቢሮ በ4ኛ ፎቅ በተዘጋጀው ሳጥን ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል:: የጎደለ ገፅ ወይም የተዛባ ሰነድ ማቅረብ  ከጨረታ ውጭ ያደርጋል::
  5. ጨረታው 26/05/2012 ዓ.ም ከጥዋቱ 3፡00 ተዘግቶ በድርጅቱ የቀረበውን ሰነድ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት እንዲሁም የተሟላ ዶኩሜንቱ ከሆነ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይኖሩም ከጥዋቱ 3፡30 ይከፈታል::
  6. የጨረታው አሸናፊ ውጤት እንደተገለፀ በአምስት/5/ ቀን ውስጥ ውል ማሰር ይኖርበታል::
  7. የጨረታው አሸናፊ የጨረታው ውጤት እንደተገለፀ የመልካም ስራ አፈፃፀም ከጠቅላላ ዋጋ 10% CPO ወይ Unconditional Bank Grantee ማስያዝ ይኖርበታል:: .
  8. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት በ90 ቀናቶች ውስጥ ሙሉ በሙሉ አምጥቶ ማስረከብ የሚችል::
  9. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  10. ለበለጠ መረጃ ዋና ቢሮ ሶስተኛ ፎቅ ቁጥር 11 ወይም በስልክ ቁጥር 0342-40-00-14  መቐለ ዋና ቢሮ በመደወል ማረጋገጥ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን::

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም አክስዮን ማህበር

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo