በመቐለ ዩኒቨርስቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅና ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል ለ2008 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚዉሉ የአይቲና ኤሌክትሮኒክስ እንዲሁም መድሃኒት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

በመሆኑም

1 በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ማሰረጃ ማቅረብ የሚችል

2 የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት የተመዘገበ

3 ቴክኒካል ደኩመንት /ስፔሲፊኬሽን/ ማቅረብ የሚችል

4 የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢ የሆነ

5 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ

6 ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል

ሎት-A አይቲና ኤሌክትሮኒክስ በኮሌጁ ስም የጨረታ ማስከበሪያ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ባንክ ጋራንቲ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብር 10,000.00

ሎት-B መድሃኒት በኮሌጁ ስም የጨረታ ማስከበሪያ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ባንክ ጋራንቲ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብር 10,000.00

7 ማንኛዉም ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ መዉሰድ ይችላል

8 ማንኛዉም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ ተብሎ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መዉሰድ ይችላል

9 ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆየዉ ጊዜ ጋዜጣዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ 20ኛዉ ቀን ከሰዓት 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ያለባቸዉ ሲሆን 20ኛዉ ቀን ከሰዓት 3:30 ሰዓት ተዘግቶ 4:00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል 20ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

10 ጨረታዉ አሸንፎ በወቅቱ ዉል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ድርጅት ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ አይመለስለትም

11 ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

12 ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል
 

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo