መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል የምልስ አፈር ከሳይት 5 ኪሜ አርቆ Gate Way ለማረግ አወዳደሮ በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል የምልስ አፈር ከሳይት 5 ኪሜ አርቆ Gate Way ለማረግ አወዳደሮ በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል :: ስለሆነም ይህን መስፈርት ይምታሞሉ ተወዳዳረዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀነ ጀምሮ ባሉት 05 ተከታታይ የስራ ቀናት ማስገባተ ይጠበቅባቸዋል ::

1 ተጫራቶች ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸው ያአመቱ የስራ ግብር የከፈሉ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 ብር (cpo) ማስያዝ የሚችሉ በተጨማሪም VAT ተመዝጋቢ መሆናቸዉ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው::

2 ተጫራቶች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ፓስታ እሰከ 01/13/06 ዓ/ ም ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት ማስገባት ይጠበቅባችዋል ::

3 ጨረታዉ 01/13/06 ዓ /ም ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት ይከፈታል::

4 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኝ በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ ማብራሪያ የጨረታ ቦታ አሪድ ዩንቨርስቲ አጠገብ የመከላከያ ስታፍ ኮሌጅ

ስልክ 0914 72 85 78 / 0914 -72-01-63 ይደዉሉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo