የ ሀ ፍል ኦፍ አከባቢ ማህ/ሰብ ከአርብቶ አደር ማህ/ሰብ ልማት ፕሮጀክት ባገኘዉ የገንዘብ ድጋፍ አወዳድሮ የዉሃ ፕላስቲክ ቱቦ እና መገጣጠሚያ እቃዎችን ለመግዛት ይፈልጋል

መጋሌ ወረዳ መስተዳደር ፅሕፈት ቤት
  1. በጨረታ ላይ ለመሳተፍ የሚስፈልጉ ተጫራቾች ዝርዝር ሁኔታ ለማወቅ ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀዉ በ በሠ/ኣ /አበላ /ፅ/ቤት  የመገኘዉ የጨረታ ሰነድ በ ብር 50 (ሃምሳ ብር) ብቻ ከፈለዉ መዉሰድ ይችላሉ
  2. ተጫራቾች በመስኩ በቂ የስራ ልምድ ያላቸዉ በአካባቢ ማህ/ሰብ በስራ አፈፃፀምዉ የታወቁና ህጋዊ የስራ ፈቃድ የላቸዉ መሆን አለባቸዉ
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የግዥዉን አጠቃላይ ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /CPO/ ማቅረብ አለባቸዉ
  4. ተጫራቾች የሚቀርቡት ዋጋ ቢያንስ ለ 15 ቀናት ፀንቶ የሚቆየ መሆን ይኖርበታል
  5. ስራዉ በ ቀናት ዉስጥ መጠናቀቅ አለበት
  6. አሸናፊ ተጫራቾች የሚመረጠዉ በሚቀርበዉ ዋጋ ስራዉን ለማጠናቀቅ ማቀረብ የሚፈጀዉ ጊዜና ከዚህ በፊት በነበረዉ የስራ አፈፃፀም መልካም ስም እና በመሳሰሉት ይሆናል
  7. ጨረታዉ በ 6/04/2008 በ ዓ/ም 15/4/2008 ዓ/ም በ ሰኣት ተዘግቶ የጨረታዉ ኮሚቴ አባላት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ እና ታዛቢዎች በተገኙበት በዚሁ ዕለትና ሰአት ይከፈታል
  8. የ ሀፍላ ኦፍ ወረዳ/ማህበር በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo