የትግራይ ክልል የከተማ መሬት ይዞት ምዝገባና መረጃ ኤጄንሲ የኤሌክከትሮኒክስ ናቶታልስተሽን ፣ የሃርድዌር እቃዎች ፣ ድሮን ፣ የሃርድዌር እቃዎች ፣ መኪና ክራይ በሃገራዊ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል የከተማ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ

1 በዘርፊ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ የዘመኑ ግብር የከፈሉበት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ከገቢዎች ጨረታ እንዲሳተፍ የታደሰ ምስክር ወረቀትና የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል

2 በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ኣቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ ለመመዝገባቸዉ የታደሰ ንግድ የምስክር ወረቀት ያላቸዉ ወይም Website ዝርዝራቸዉ ያለ ፣ የቫት ሰርትፊኬት ና የህዳር 2012 ዲክለር ያረጉበትን የሚያቀርቡ እና ቲን ናምበር ያለቸዉ

3 ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ ለመዉሰድ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል መዉሰድ ይችላሉ

4 ተጫራቾች ከወጣበት ቀን ጀምሮ 05//05/2012 እስከ 20/05/2012 እስከ ቀኑ 6፡00 መዉሰድ ይችላሉ

5 ጨረታዉ በ 20/05/2012 ከቀኑ 8፡30 ታሽጎ 9፡00 ይከፈታል

6 የጨረታ ማስከበርያ ስፒኦ ወይም ጥረ ገንዘብ የኤሌክከትሮኒክስ ናቶታልስተሽን /ሳላሳ ሺ/፣ የሃርድዌር እቃዎች30000.00 /ሳላሳ ሺ/ ፣ ድሮን 30000.00/ሳላሳ ሺ/ ፣ የሃርድዌር እቃዎች /ሳላሳ ሺ/፣ መኪና ክራይ 6000.00 /ስድስት ሺ/

7 ተጫራቾች ሰነድ ላይ የተፃፈ እቃ የተቀመጠ ዋጋ ከነቨቱ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል

8 ኤጄንሲዉ የተሻለ ኣማራጭ ካገፀ ጨረታዉ በሙሉም በከፊልም የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 42 40 54 23

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo