የሰመራ ዩኒቨርሲቲ የጽህፈት መሳሪያ ፤ የቤት እና የቢሮ እቃዎች እና የደንብ ልብስ በአገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ ግዥ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ሰመራ ዩኒቨርስቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የሚወጣበት ቀን 4/5/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን :  በ16ኛዉ ቀን  ከጠዋቱ 4:00

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን :  በ16ኛዉ ቀን  ከጠዋቱ 4:30

የጽህፈት መሳሪያ የቤት እና የቢሮ እቃዎች እና የደንብ ልብስ በአገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ ግዥ ዘዴ ተጫራቾችን በዚህ ጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ

የሎት ቁጥር

የግዥው አይነት

ጨረታው የጨረታ ሰነድ መሸጫ ዋጋ/

ብር

ጨረታው የሚዘጋበትቀንና ሰዓት ይህ ጨረታ ይፋ ከሆነበትቀን ጀምሮ ተከታታይየሚቆጠር

ጨረታው የሚከፈትበት ቀንና

ሰዓት ይህ ጨረታ ይፋ ከሆነበት ቀን ጀምሮ ተከታታይ የሚቆጠር

የጨረታው ማስከበሪያ

1

ሎት 1

የቤት እና የቢሮ ዕቃዎች

200.00

(ሁለት መቶ) ብር

በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ4፡00 ሰዓት ላይ በሰዩ

ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት

አዳራሽ

በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ

4፡30 ሰዓት ላይ በሰዩ

ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት አዳራሽ

ብር 40,000.00 /አርባ

ሺህ/ ሲፒኦ/90+28/ቀን በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ ባንክ ዋስትና

2

ሎት 2

የጽህፈት መሣሪያ /እስቴሽነሪ

200.00

(ሁለት መቶ) ብር

በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ4፡00 ሰዓት ላይ በሰዩ

ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት

አዳራሽ

በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ

4፡30 ሰዓት ላይ በሰዩ

ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት አዳራሽ

ብር 30,000.00 /ሰላሳ

ሺህ/ ሲፒኦ/90+28/

ቀን በሁኔታዎች ላይ

ያልተመሠረተ ባንክ

ዋስትና

3

ሎት 3

የደንብ ልብስ/ ጋውን ብቻ /

200.00

(ሁለት መቶ) ብር

በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ4፡00 ሰዓት ላይ በሰዩ

ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት

አዳራሽ

በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ

4፡30 ሰዓት ላይ በሰዩ

ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት አዳራሽ

ብር 30,000.00 /ሰላሳ

ሺህ/ ሲፒኦ/90+28/

ቀን በሁኔታዎች ላይ

ያልተመሠረተ ባንክ

ዋስትና

ስለሆነም ተጫራቾች በየዘርፉ 2011 በጀት የታደሰ ንግድ ስራ ፈቃድ፤ የንግድ ስራ ፈቃድ ምዝገባ የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማረጋገጫ (ታክስ ክሊራንስ) ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምዝገባና የተጨማሪ እሴት ምዝገባ ፤ የአቅራቢነት ምዝገባ ማስረጃዎችን እንዲሁም የጨረታ ሰነዱ የሚጠይቃቸውን መስፈርት ሊያሟሉ የሚችሉ ተጫራቾችን በዚህ ማስታወቂያ ለጨረታ ዩኒቨርሲቲው ጥሪ አድርጓል፡፡

ተጫራቾች ለጨረታ ሰነዱ መግዣ ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር) ስሰመራ ዩኒቨርስቲ አዲሱ ህንፃ ላይ በግዥ/አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ይዞ በመቅረብ ይህ ጨረታ በጋዜጣ ይፋ ከሆነበት ቀን ጀምሮ ከላይ በሰንጠረዥ በቀረበው ጊዜ ሰሌዳ መሰረት ሽያጭ ይካሄዳል፡፡ ተጫራቶች የሚጫረቱበትን ሰነድ ከላይ በሰንጠረዡ በቀረበው ጊዜ ሰሌዳ መሰረት በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት አዳራሽ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

ጨረታው የሚዘጋበት እና የሚከፈትበት ቀን፤ ሰዓት እና ቦታ ከላይ በሰንጠረዥ በተገለፀው ጊዜ ሰሌዳ መሰረት በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት አዳራሽ ተጫራቾችና ታዛቢዎች በተገኙበት ያደርጋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ጨረታውን በሙሉም ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው!

ለበለጠ መረጃ፡- ፖሣቁ 132ስልክ ቁጥር 251-1- 033 866 92 66 ፋክስ 251-1-033 666 06 21

E-mail-psd@su.edu.et

 ሠመራ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo