የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት በፋብሪካው አጠገብ የውሃ ጉድጓድ ማፅዳት (Bore Hole Cleaning) ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ስለሚፈለግ በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ እና የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል:

የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት
  • ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 29/4/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:00
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:30
  • የዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት (TIN no.) እና በመንግስት የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ምስክር ወረቀት ኮፒ ማቅረብ አለባችሁ።
  • ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸው የሚያረጋግጥ ምስክር ወረቀትና የጥቅምት ወር 2012 ዓ/ም ቫት ዲክላሬሽን ኮፒ ማቅረብ አለባቸው ::
  • ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺ) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ወይም ጥሬ ገንዘብ ወይም የባንክ ዋስትና በጨረታው ከመከፈቱ በፊት ወይም ከጨረታ ሰነድ ጋር በወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት ስም ማቅረብ አለባቸው ::
  • ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር ሰነ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል በመቀሌ ተማ የትግራይ ልማት ማህበር 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 375 ከሚገኝ የፕሮጀክቱ ማስተባበርያ ፅ/ቤት /ላይዘን ኦፊስ/ ወይም ከወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት የአቅርቦትና ፋሲሊቲ መምሪያ ከግዥ ቡዱን ቢሮ ቁጥር 1 የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  • ተጫራቾች የሚጫረቱበት ዋጋ በግልፅ በታሸገ ኢንቨሎፕ በወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት የግዥ ቡድን ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ::
  • ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚህ ቀን ጧት 3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ  ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት አቅርቦትና ፋሲሊቲ መምሪያ በሮ ቁጥር 3 ይከፈታል
  • ፕሮጀክቱ፡ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ::

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡-

ለወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት /0914001262/09105201 95/0929184332

- ለመቀሌ ላይዘን ኦፊስ 0344416452 | 0918445826 በመደወል መጠየቅ ይቻላል

የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo