አፋር አርብቶ አደር ልማት ማህበር (APDA) በኢትየጵያ ፈደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት ምዝገባ ኤጀንሲ በሚፈቅደው መሰረት የድርጅቱ የ2019 ሂሳብ በውጭ ኦድተር ለማስመርመር ይፈልጋል

ዓፋር አርብቶአደር ልማት ማሕበር

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት በማድረግ ማንኛውም ተጫራቾች ይህ ጨረታ በጋዜጣ ታትም ከወጣበት ቀን 03/01/2020 ከጣት 2፤30 ጀምሮ እስከ 13/01/2020 ከሰአት 10፣00 ድረስ (አስራ አንድ የሥራ ቀናት) ዉስጥ ሰመራ አፋር በሚገኘው የድርጅቱ ቢሮ በአካል በመቅረብ ፋይናንሽያልና ተክኒካል ፕሮፖዛላችሁን በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ትችላላችሁ! ! በመሆኑም ተጫራቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶቹን ማማላት ይኖርባቸዋል፤፤ 

እነሱም፤

1)ተጫራቾች የ2012ዓ.ም. የታደሰ የንግድ ፍቃድና VAT 15% ተመዝጋቢ ስለመሆኑ የምስክር ወረቀት ፎቶ ኮፒ፤ 

2) የዘመኑ ግብር የከፈሉ መሆኑን ማረጋገጫ፤ 

3) ድርጅቱ የሚመድባቸው ሠራተኞችና የትምህርት ዝግጅት፤ . 

4) በጨረታው የሚሳተፉ የተመሰከረላቸው የሂሳብ አዋቂዎችና ኦድተሮች መሆን አለባቸዉ፧፧ 

ጨረታው በ14/01/2020 ዓ.ም. በድርጅቱ ቢሮ ውስጥ ከጣቱ 4፤30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወክሎች በተገኙበት ሰመራ አፋር ይከፈታል   

ድርጅቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው! 

በስልክ ቁጥር 0911170092 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo