መቐለ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የፅህፈት መሳሪያ ዕቃዎች፤ የቢሮ ፈርኒቸር ዕቃዎች፤ የህንፃ መሳሪያ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ
  1. ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን :   27/4/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ጠዋት 3:30
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን  : በ16ኛዉ ቀን ጠዋት 4:00 በ16ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል
  2. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለውና ፍቃዱና በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣ 
  3. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽንና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፣ 
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፣ 
  5. የታደሰ የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰተርፍኬት ማቅረብ የሚችል፣ 
  6. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /taxpayer identification number/ ማቅረብ የሚችል፣ 
  7. በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችል፣ 
  8. ማንኛውም ተጫራች ከ Lot 1 - Lot 3 የተዘረዘሩት ዕቃዎች የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ/ በመክፈል ለዚህ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ዓዲ ሓቂ ግቢ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የድጋፍ ሰጪ ቡድን ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል። 
  9. ተጫራቾች ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከLot -1 Lot 3 ጠዋት 3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚህ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ማስገባት ይችላሉ፡፡ 
  10. ጨረታ ከወጣበት በ16ኛው ቀን ከ Lot – 1 Lot 3 ጠዋት 3፡30 (ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ 4 00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡፡ በ16ኛው ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ 
  11. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ /CPO/ አይመለስለትም፡፡ 
  12. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

መለያ

የጨረታ ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ማብራሪያ

LOT -1

የፅህፈት መሳሪያ ዕቃዎች

40,000.00

LOT-2

የቢሮ ፈርኒቸር ዕቃዎች

50,000.00

LOT -3

የህንፃ መሳሪያ ዕቃዎች

30,000.00

  • ለበለጠ ማብራሪያ፡የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ድጋፍ ሰጪ ቡድን 
  • ቢሮ ቁጥር B1-201 
  • ስልክ ቁጥር፡-0344408381 
  • ፖ.ሳ.ቁ. 451 

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo