የትግራይ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ለመግዛት የወጣ የጨረታ ማስተካከያ

የትግራይ ህዝብ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት

የጨረታ ማስተካከያ                                                                                                     

የትግራይ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ለመግዛት በ 17/4/2012 አ.ምበአዲስ ዘመን ጋዜጣ የጨረታ ማስታወቂያ መውጣቱ ይታወሳል፡፡ይሁን እንጂ በወጣው ማስታወቂያ ላይ የጨረታ ሰነድ የሚሸጥበት ቀን 16/4/2012 አም እስከ 30/4/2012 አም ተብሎ የተጠቀሰው ቀን ስህተት ስለሆነ እንደሚከተለው ይነበብ፡፡

  • የጨረታ ሰነድ የሚሸጥበት ቀን 17/4/2012 አም እስከ 1/5/2012 አም
  • ጨረታ የሚዘጋበት ቀን 4/5/2012 አም ከጠዋቱ 4፡00 ሰአት ላይ ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን በ 4/5/2012 አም ከጠዋቱ 4፡30 ይከፈታል፡፡

የትግራይ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo