ካዛ የካፒታል እቃዎች ፋይናንስ ንግድ ስራ አክስዩን ማህበር በ2008 ዓ/ም በጀት ዓመት

ካዛ ካፒታል እቃዎች ፋይናንስ ንግድ ስራ ኣክስዩን ማህበር
  • ሎት 1 የማተኔላና ማመምረቻ መሳሪያ ማሽኖች እና የማሽን እቃዎች
  • ሎት 2 የጠጠር ማምረቻና ዕቃዎች/ማሽኖች
  • ሎት 3 የብረት ብረት ማምረቻ /ማሽኖች/meta work Machineries/
  • ሎት 4 የማጠፍያና መቅረጫ መማሽኖች /shearing and Bending Machine/
  • ሎት 5 ፈሪጅ ያለቸዉ የኣይሱዙ መኪኖች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በዚህ መሰረት ጨረታዉን ለመወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች

1 በዘርፉ አግባብነት ያለዉ የ2008 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድና ቲን ያላቸዉ ቫት የተመዘገቡ ንዲሁም በአቅረቢች ዝርዝር ዉስጥ መመዝገባቸዉ ማረጋገጫ ፎቶ ኮፒ የሚቀርቡና ከሽያጭ ባኃላ የጥገና ኣገልግሎት /after sales service/ ሊሰጡ የሚችሉ

2 ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ኣየር ላይ ከዋለበት ቀን ታሕሳስ 01/2008 ዓ/ም ጀምሪ እስከ ታሕሳስ 15/04/2008 ዓ/ም የማይመለስ ብር 30.00 /ሰላሳ ብር/ በመክፈል ጨረታ ሰነድ ከካዛ የካፒታል ዕቃዎች ፋይናንስ ኣክስዩን ማህበር ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ 3ኛ ፎቕ በሚገኘዉ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 02 ድረስ በመምጣት መግዛት ይችላሉ

3 የጨረታ ማሰከበሪያ የጨረታዉ ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ : CPO: ወይም የባንክ ዋስትና ማስያዝ የሚችሉ የጨረታዉ ጠቅላላ ዋጋ 2 % ያላስያዝ ተጫራች ከዉድድር ዉጭ ይደረጋል

4 ጨረታዉ ታሕሳስ 15/2008 ዓ/ም 2:30 ተዘግቶ ብተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 300 ሰዓት ተጫራቾች ወም ወኪሎቻቸዉ በተገኙት ከላይ በተጠቀሰዉ ቢሮ ቁጥር 6 የግዥና ንብረት አስተዳደር ድቪዥን የሚከፈት ሲሆን ዘግይቶ የመጣ ጨረታ ሰነድ ተቀበይነት አይኖረዉም

5 ተጫራቾች ፋይናንሻል ሰነድና ቴክኒካል ሰነድ ለየብቻዉ በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ ከኦርጅናል ሰነድ በተጨማሪ አንድ ኮፒ በማድረግ የማጫረተዉን ሎት ቁጥር ፅፎ በካዛ የካፒታል ዕቃዎች ፋይናንስ አክስዩን ማህበር ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ 3ኛ ፎቅ በሚገኘዉ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 06 የግዠና ንብረት ድቪዥን ድረስ በመምጣት ለዚሁ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገበባት ይችላሉ

6 ይህ ጨረታ ፀንቶ የሚቆይበት ግዚ ጨረታዉ ከተከፈተበት በጓላ ለ45 ቀናት የፀና ይሆናል

7 በዘህ ጨረታ አሸናፊ የሆኑት ድርጅቶች ካሸነፉት ጠቅላላ ዋጋ 10% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ሲፒኦ በማስያዝ ከሸነፈበት ጊዜ በሶሰት ቀናት ዉስጥ ዉል መፈረም አለባቸዉ

8 አሸናፊ የሆነ ድርጅት ያሸፋቸዉ ዕቃዎች ሎት 1 እና ሎት 2 በ 15 ቀናት ዉስጥ ሎት 3 , ሎት 4 እና ሎት 5 በ45 ቀናት ዉስጥ በራሱ ትራንስፖርት ለቢሮኣችን ገቢ ማድረግ የሚጠበቅበት ሲሆን በተጨማሪ ለጠጠር ማምረቻ ዕቃዎች ኣሸናፊ የሆነ ድርጅት ወደሳይቱ ተፈላጊ ቦታ ወሰዶ በራሱ ወጪ ተክሎና መኩሮ /ኣረጋግጦ/ ማስረከብ ይጠበቅበታል

9 ቢሮዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ

ካዛ ካፒታል እቃዎች ፋይናንስ ንግድ ስራ ኣክስዩን ማህበር

ስልክ ቁጥር 0342400251 /0342 400081/82 ደዉሉዉ መጠየቅ ይችላሉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo