ዩንቨርስቲ መቐለ

መብርሂ

መቐለ ዩኒቨርሰቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ የኣካዳሚክ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

MSc

ተደላይይ ክእለት

Animal production and heath (His/her BSc in Animal Health and realted)

ልምዲ ስራሕ

1 year & above

መተሓሳሰቢ

  • አማካይ ዉጤት ለወንድ 3.00 ለሴት 2.75 እና ከዛ በላይ
  • አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተካታታይ ቀናት ይጠቅመኛል የምትሉት መረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ዩኒቨርስቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ከሌጅ ቢሮ ቁጥር 211 በኣካል በመቅረብ መመዝገበ የምትችሉ መሆኑን እናስታዉቃለን