Mekelle University

Description

መቐለ ዩኒቨርሰቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ የኣካዳሚክ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

MSc

Desired Skills

Animal production and heath (His/her BSc in Animal Health and realted)

Experience Requirements

1 year & above

How to apply

  • አማካይ ዉጤት ለወንድ 3.00 ለሴት 2.75 እና ከዛ በላይ
  • አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተካታታይ ቀናት ይጠቅመኛል የምትሉት መረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ዩኒቨርስቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ከሌጅ ቢሮ ቁጥር 211 በኣካል በመቅረብ መመዝገበ የምትችሉ መሆኑን እናስታዉቃለን