የትግራይ ልማት ማሕበር በመቐለ ፣ ማይቐያሕ ፣ ማይቕነጣል ፣ በሰሜን ምዕራባዊ ዞን መደባይ ዛና ወረዳ በዓዲ ባዕራጅ ፣ማይሎሚን ፣ትኩለ ፣ ልምዓት፣ ዛና፣ ኩብርቶ እንዲሁም በማእከላዊ ዞን ላዕላይ ማይጨውና ታሕታይ ማይጨው ወረዳ ደብረ ቃል፣ናትካ ብላዕ፣መደጎይ፣ መሬና፣ ሓውስታና ዓዲ ሑፃ ቀበሌዎች የትምህርትና የጤና ተቋሞች ከሎት1 እስከ ሎት 10 በመከፋፈል / ለሎት 1 ፣2 እና 3 ደረጃቸው GC/BC-4 እና ከዝያ በላይ እንዲሁም ለሎት 4 ፣ 5 ፣ 6 ፣ 7 ፣ 8 ፣ 9 እና 10 ደረጃቸው GC/BC-5 እና ከዝያ በላይ የሆኑ/ ተጫራቾችን ኣወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ የተገለጹትን እቃዎች የኮንስተራክሽን ስራዎች ከህጋዊ ነጋዲዎች በጨረታ አወዳደር ለመግዛት እና ለማሰራት ይፈልጋል

ፋብሪካችን ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢ/ሪ አ ማህበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የመኪኖች መለዋወጫ እቃዎች በጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

በመቐለ ዩኒቨርስቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅና ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል ለ2008 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚዉሉ የአይቲና ኤሌክትሮኒክስ እንዲሁም መድሃኒት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ግብርና ገጠር ልማት ቢሮ ከግብርና ዕድገት ፕሮጀክት(A.G.P) በጀት ከዚህ በታች የተጠቀሰዉን የፍረራፍሬ ዘርና ችግኝ ማለትም

መቐለ አሉላ አባነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ኮምፒተር ፕሪንተር ዩፒኤስ እና ለተያዩ ሰራቸኞች የስራና ደንብ ልብሶች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ፋብሪካችን ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢ/ሪ አ ማህበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ይፅህፈት መሳሪያዎች በጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ የተገለጹትን እቃዎች 1የእቃዎች አቅርቦት ግዥ ከህጋዊ ነጋዲዎች በጨረታ አወዳደር ለመግዛት እና ለማሰራት ይፈልጋል

የተለያዩ እቃዎች ዉስን ጨረታ ይመለከታል

መቐለ ዩኒቨርስቲ ከዚህ በታቻ የተዘረዘሩት የተለያዩ እቃዎች እና አገልግሎቶች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል