ዩንቨርስቲ መቐለ

መብርሂ

በመቀለ ዩኒቨርሲቲ የዓዲ ሓቂ ካምፓስ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ከዚህ በታች ያሉት ክፍት የስራ መደቦች ሌክቸረር አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለዚህ መስፈርቱን ይምታማሉ አመልካቾች መወዳደርÂ ይምትችሉ መሆናችሁ እንገልፃለን

ትምህርቲ ደረጃ

MA በማርኬቲንግ ማናጅመንት ማስተርስ ቢዝነስ አስተዳደር (Marketing concentration) የተመረቀች የመመረቅያ ጽሑፍ ዉጤታቸዉ በጣም ጥሩና ከዚያ በላይ የሆነ እንዲሁም የመጀመሪየ ዲግሪ በማርኬቲነገ ማናጅመንት /B.E.D in Business Education emphasis on marketing የተመረቀ ች የመመረቅያ ነጥባቸዉ 3∙00 እና ከዚህ በላይ ለወንዶች ሲሆን 2∙75 እና ከዚህ በላይ ለሴቶች

ተደላይይ ክእለት

MA በማርኬቲንግ ማናጅመንት ማስተርስ ቢዝነስ አስተዳደር (Marketing concentration) የተመረቀች የመመረቅያ ጽሑፍ ዉጤታቸዉ በጣም ጥሩና ከዚያ በላይ የሆነ እንዲሁም የመጀመሪየ ዲግሪ በማርኬቲነገ ማናጅመንት /B.E.D in Business Education emphasis on marketing የተመረቀ ች የመመረቅያ ነጥባቸዉ 3∙00 እና ከዚህ በላይ ለወንዶች ሲሆን 2∙75 እና ከዚህ በላይ ለሴቶች

ልምዲ ስራሕ

-Â Â Â በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የማስተማር የስራልምድ ያለው/ያላትይመረጣል፡፡

መተሓሳሰቢ

ማሳሰብያ

-Â Â Â የምዝገባቦታዓዲ-ሓቂካምፓስቢዝነስናኢኮኖሚክስኮሌጅየሰውሃብትልማትኤክስፐርት ፅ/ቤትበግንባርቀርበውወይምበE-mail goitomstor@gmail.com መመዝገብይችላሉ፡፡

-Â Â Â ተወዳደሪዎች በምዝገባ ጊዜ ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ይዛችሁ እንድትቀርቡ፡፡

-Â Â Â የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ለተከታታይ10 የስራቀናት

-Â Â Â በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የማስተማር የስራልምድ ያለው/ያላትይመረጣል