መከላከሊ ሀገር ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

መብርሂ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኣርታኣለ መገንጠያ -አህመደኢላ መንገድ ስራ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተገለፀዉ ክፍት የስራ መሰብ መስፈርቱን የሚያማሉ ኣካዉንታት ለ 4 ወር ኮንትራት ኣመልካቾች ኣወዳድሮ ለጠቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

በኣካዉንቲንግ እና በፋይናንስ መስክ

ተደላይይ ክእለት

ኣካዉንታንት

ልምዲ ስራሕ

0 ዓመት

መተሓሳሰቢ

መመዝገብያ ግዜ የማስረጃ ኦርጅናልና ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ቅዳሜን ጨምሮ ተከታታይ 7 የሥራ ቀናት ሲሆን  መመዝገብያ ቦታ በርሃሌ በሚገኘዉ ኣስተዳደር ቢሮ እና መቐለ ኣክሱም ሆቴል ኣካባቢ የሚሰራ የመከላከያ ባለ 3 ኮኮብ ሆቴል ህንፃ ዉስጥ ነዉ ለበለጠ መረጃ 0913-027565/0978450492