ትራንስ ኢትዮጽያ ሓ/ዝ/ው/ማሕበር

መብርሂ

ትራንስ ኢትዩጵያ ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞች ወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል  ::

የት /ደረጀና የሞያ መስክ -- ዲግሪ /ከፍተኛ ዲፕሎማ በመካኒካል /አዉቶሞቲቭ ምህንድስና

የስራ ልምድ –-- ዲግሪ 4 ዓመት / ከፍተኛ ዲፕሎማ 8 ዓመት

ልዩ ስልጠና –------ የአሰልጣኞች ስልጠና

ትምህርቲ ደረጃ

ተደላይይ ክእለት

ልምዲ ስራሕ

መተሓሳሰቢ

መስፈርቱን የምታሞሉ ተወዳዳሪች ይህ ማስታወያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት በዋና ፅ /ቤት በመገኘት የማይመለስ ፎቶ ኮፒና ኦርጅናል የትምህርት የስራ ማስረጃሁን በመያዝ እንድትመዘገቡ ይጋብዛል::