ኢትዮ-ቴሌኮም

መብርሂ

የሰሜን ዲስትሪክት ህዳሴ ቴሌኮም ኣ/ማ ከዚህ በታች በተገለፀው ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ ኣወዳድሮ በቋሚ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ትምህርቲ ደረጃ

በግዥና ንብረት ኣስተዳደር በማርኬቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በኣካውንቲንግ የተመረቀ/ች

10+2 /technical school/ ሰቲፊኬት ያለው/ያላት

ተደላይይ ክእለት

በግዥና ንብረት ኣስተዳደር በማርኬቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በኣካውንቲንግ የተመረቀ/ች

10+2 /technical school/ ሰቲፊኬት ያለው/ያላት

ልምዲ ስራሕ

0-2

መተሓሳሰቢ

3 ዋስ ማቅረብ የሚችል

 ከዚህ ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ ሰራተኞች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ ቀናት በሰሜን ዲስትሪክት ህዳሴ ቴሌኮም ኣ/ማ ሰው ሃብት ኣስተዳደር ቢሮ ቁጥር 208 በኣካል በመቅረብ ከማይመለስ የት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ኮፒ በማያዝ ከዋናው ጋር በማገናዘብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ስ.ቁጥር 0344-402777