https://milkta.com/ti/jobs/display/6252
ኢትዮ ቴሌኮም
መፀውዒ መደብ መለስተኛ ዕቃ ግምጃ ቤት
ዝወፀሉ መዓልቲ ዓርቢ ሚያዝያ 4, 2011
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ሓሙስ ሚያዝያ 10, 2011
ቦታ
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን ማናጅመንት
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ

የሰሜን ዲስትሪክት ህዳሴ ቴሌኮም ኣ/ማ ከዚህ በታች በተገለፀው ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ ኣወዳድሮ በቋሚ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ትምህርቲ ደረጃ

በግዥና ንብረት ኣስተዳደር በማርኬቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በኣካውንቲንግ የተመረቀ/ች

10+2 /technical school/ ሰቲፊኬት ያለው/ያላት

ተደላይይ ክእለት

በግዥና ንብረት ኣስተዳደር በማርኬቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በኣካውንቲንግ የተመረቀ/ች

10+2 /technical school/ ሰቲፊኬት ያለው/ያላት

ልምዲ ስራሕ 0-2
መተሓሳሰቢ

3 ዋስ ማቅረብ የሚችል

 ከዚህ ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ ሰራተኞች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ ቀናት በሰሜን ዲስትሪክት ህዳሴ ቴሌኮም ኣ/ማ ሰው ሃብት ኣስተዳደር ቢሮ ቁጥር 208 በኣካል በመቅረብ ከማይመለስ የት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ኮፒ በማያዝ ከዋናው ጋር በማገናዘብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ስ.ቁጥር 0344-402777

© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle