የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት

መብርሂ

የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሰራተኛ II- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 4800.00

ትምህርቲ ደረጃ

ዲፕሎማ

ተደላይይ ክእለት

- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ ዲፕሎማ በማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ አካውንቲንግ
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት በንብረትና ምዝገባ ቁጥጥር የተገኘ

ልምዲ ስራሕ

- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ ዲፕሎማ በማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ አካውንቲንግ
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት በንብረትና ምዝገባ ቁጥጥር የተገኘ
1-3 ዓመት

መተሓሳሰቢ

ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፒያሳ በሚገኘው የእየሩሳሌም መታሰቢያ ህንፃ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304 የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት