https://milkta.com/ti/jobs/display/2882
የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት
መፀውዒ መደብ የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሰራተኛ II
ዝወፀሉ መዓልቲ ሶኒ መስከረም 21, 2011
ዝዕፀወሉ መዓልቲ ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011
ቦታ 194
መደብ ምፍለይ ቁፅሪ
መሃያ
ብዓይነት ስራሕ ሙሉ ጊዜ
ብስራሕ መደብ
ብኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ብዝሒ 1
መብርሂ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሰራተኛ II- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 4800.00
ትምህርቲ ደረጃ ዲፕሎማ
ተደላይይ ክእለት - ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ ዲፕሎማ በማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ አካውንቲንግ
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት በንብረትና ምዝገባ ቁጥጥር የተገኘ
ልምዲ ስራሕ - ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ ዲፕሎማ በማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ አካውንቲንግ
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት በንብረትና ምዝገባ ቁጥጥር የተገኘ
1-3 ዓመት
መተሓሳሰቢ ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፒያሳ በሚገኘው የእየሩሳሌም መታሰቢያ ህንፃ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304 የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት
© መሰሉ ብህጊ ዝተሓለወ እዩ። 2013 - 2024 ዘማዕበሎን ዘውንኖን ዘማሓድሮን ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle