መንፈሳዊ ኮሌጅ ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን

መብርሂ

በቅዱስ ፍሬሚናጦስ ኣባ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ስር የሚተዳደረዉ የከሳቴ ብርሃን ኣባ ሰላማ መምህራን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ከታወቀ የትምህርት ተቋም በኬሚስትሪ በዲግሪ የተመረቀ

ተደላይይ ክእለት

ከታወቀ የትምህርት ተቋም በኬሚስትሪ በዲግሪ የተመረቀ

ልምዲ ስራሕ

ያለዉ ይመረጣል

መተሓሳሰቢ

የቅጥር ሁኔታ በየዓመቱ የሚታደሰ ኮንትራት

ምዝገባ ጊዜ ከ 06 /03 /2009 ዓም እስከ 13 /03 /2009 ዓም ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት

ፈተና የሚሰጥበት ቀን 13 /03/ 2009 ዓም ከቀኑ 8:30

ምዝገባ ቦታ ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላመ ከሳቴ ብርናን መንፈሳዊ ኮሌጅ አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 7

የሚያስፈሉ ነገሮች የትምህርት ማስረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ኮፒ ከሲቪ ጋር በማያያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን

N.B ፈተናዉን የላፈ/ ች ተወዳዳሪ የቅጥር ፎርማሊቲዉን ሲሞላ/ ስትሞላ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኝ መሆኑን የሚገልፅ ድጋፍ ከአጥቢያ ቤተክርስትያን ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት