ዩንቨርስቲ መቐለ

መብርሂ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ -ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተገለፀዉ ክፍት የስራ ቦታ መደብ የአካዳሚክ ሰራተኛቸ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

PhD

ተደላይይ ክእለት

preferably with teaching experience

ልምዲ ስራሕ

0

መተሓሳሰቢ

አማካይ ዉጤት ለወንድ 3:00 ለሴት 2:75 እና ከዛ በላይ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛል የምትሉትን መረጃ ዋናዉና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር D2-201 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታዉቃለን