የትግራይ ልምዓት ማሕበር

መግለጫ

የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ በታች የተገለፁትን ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

1ኛ 2ኛ ዲግሪ  ማናጅመንት ፣ኢኮኖሚክስ ዴቨለፕመንት፣ ሶሲዮሎጂ ሌሎች ተመሳሳይ የትምህርት አይነቶች

ተፈላጊ ችሎታ

በፕሮጀክት አስተባባሪነት የሰራ  እና    በቂ የኮምፒተር ችሎታ

ስራ ልምድ

8 ዓመት ለ አንደኛ ዲግር

4 ዓመት ለ 2ኛ ዲግሪ

How to apply

መመዘኛዉ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ማስረካችሁን ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ CV ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16 /05/ 2008 ዓም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናዉ መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደረ ቢሮ ቁጥር 410 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን