Tigray Development Association

Description

የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ በታች የተገለፁትን ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

1ኛ 2ኛ ዲግሪ  ማናጅመንት ፣ኢኮኖሚክስ ዴቨለፕመንት፣ ሶሲዮሎጂ ሌሎች ተመሳሳይ የትምህርት አይነቶች

Desired Skills

በፕሮጀክት አስተባባሪነት የሰራ  እና    በቂ የኮምፒተር ችሎታ

Experience Requirements

8 ዓመት ለ አንደኛ ዲግር

4 ዓመት ለ 2ኛ ዲግሪ

How to apply

መመዘኛዉ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ማስረካችሁን ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ CV ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16 /05/ 2008 ዓም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናዉ መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደረ ቢሮ ቁጥር 410 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን