ዩንቨርስቲ መቐለ

መብርሂ

በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ዓዲ ሓቂ ካምፓስ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ከዚህ በታች ያለዉ ክፍት የሰር መደቦች ሊክቸረር አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ስለዚህ መስፈርቱን ይምታማሉ አመልካቾች መወዳደር የምትችሉ መሆናችሁንእንገልፃለን

ትምህርቲ ደረጃ

DVS የተመረቀ /ች የመመረቅያ ፅሑፍ ዉጤታቸዉ በጣም ጥሩና ከዚያ በላይ የሆነ እንዲሁም

የመጀመሪያ ዲግሪ ማናጅመንት የተመረቀ/ ች

የመመረቅያ ነጥባቸዉ 3.00 እና ከዚያ በላይ ለወንዶች 2 .75 ለሴቶች

ተደላይይ ክእለት

DVS የተመረቀ /ች የመመረቅያ ፅሑፍ ዉጤታቸዉ በጣም ጥሩና ከዚያ በላይ የሆነ እንዲሁም

የመጀመሪያ ዲግሪ ማናጅመንት የተመረቀ/ ች

የመመረቅያ ነጥባቸዉ 3.00 እና ከዚያ በላይ ለወንዶች 2 .75 ለሴቶች

ልምዲ ስራሕ

ከፍተኛ የትምህርት ማስተማር የስራ ልምድ ያለዉ/ ያላት ይመረጣል

መተሓሳሰቢ

ምዝገባ ቦታ ዓዲ ሓቂ ካምፓስ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የሰዉ ሀብት ልማት ኤክስፐርት በግንበባር ቀርበዉ ወይም በ Email goitomstor@gmail.com  መመዝገብ ይችላሉ

ተወዳዳሪዎች በምዝገባ ጊዜ ኦርጅናል ፎቶ ኮፒ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁ እንድታቀርቡ

የምዝገባ ወን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት

ከፍተኛ የትምህርት ማስተማር የስራ ልምድ ያለዉ/ ያላት ይመረጣል