ዩንቨርስቲ መቐለ

መብርሂ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ  ህፀተ- ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታኝ ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ የኣካዳሚዉ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

MSc in Postharvest technology and related field

ተደላይይ ክእለት

MSc

ልምዲ ስራሕ

0

መተሓሳሰቢ

ኣማካይ ዉጤት ለወንድ 3.00 ለሴት 2. 75 ከዛ በላይ

የስራ ቦታ ፡መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ -ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ

አማልካች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛ ል ይምትሉት መረጃ ዋናዉና የማይመለሰ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቀለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ- ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር  21 በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን