ማሕበር ልምዓት ትግራይ

መብርሂ

የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ በታች የተገለፁትን ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

ዲፕሎማ ዲግሪ በኮምፒተር ሳይንስ አይቲ ሌሎች ተመሳሳይ የትምህርት አይነቶች

ተደላይይ ክእለት

 3 /2 በኮምፒተር ፕሮግራመርነት የሰራ

ልምዲ ስራሕ

ለዲፕሎማ 6 ዓመት

ለዲግሪ 4 ዓመት

 

 

መተሓሳሰቢ

መመዘኛዉ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ማስረካችሁን ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ CV ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16 /05/ 2008 ዓም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናዉ መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደረ ቢሮ ቁጥር 410 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ስቁ 0344 409923 መቐለ