ዩንቨርስቲ መቐለ

መብርሂ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተተለፀዉ ክፍት ይስራ መደብ ሰራተኞች ኣወዳድሮ በቋሚ ለመቅጠር ይፈልጋል

ትምህርቲ ደረጃ

በእንስሳት ሳይንስ 10 +3 ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ደረጃ III ሁለት አመት የስራ ልምድ ወይም ከፍተኛ ኮሌጅ ወይም ዲፕሎማ ወይም ደረጃ IV 0 አመት ስራ ልምድ

ተደላይይ ክእለት

COC ያለዉ ያላት

ልምዲ ስራሕ

በእንስሳት ሳይንስ 10 +3 ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ደረጃ III ሁለት አመት የስራ ልምድ ወይም ከፍተኛ ኮሌጅ ወይም ዲፕሎማ ወይም ደረጃ IV 0 አመት ስራ ልምድ

መተሓሳሰቢ

ስለዚህ ከዚህ ማስታወቂያ ከወጣበት ባለ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ የሰዉ ሃብት ልማት ኤክስፐርት ቢሮ ቁጥር D2-201ኦርጀናልና የማይለመስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በስራ ሰዓት መመዝገብ የምትችሉ መሆናቹን እንገልፃለን