ፋብሪካ ቢራ ራያ ኣማ

መብርሂ

ፋብሪካችን ከዚህ በታች በተመለከቱት አስቸዃይ ክፍት የሥራ መደቦች አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል  

ትምህርቲ ደረጃ

  • የመጀመሪያ ዲግሪ

ተደላይይ ክእለት

በአዉቶሞቲብ ቴክኖሎጂ ወይም በሜካኒካል ምህንድስና የተመረቀ

ልምዲ ስራሕ

ቢያንስ 4 ዓመት አግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ ያለዉ ከዚህ ዉስጥ 2ቱን በሃላፊነት የሰራ

መተሓሳሰቢ

  • ደመወዝ በፋብሪካዉ እስኬል መሰረት
  • ከዚህ በላይ በተመለከተዉ መሰረት መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ዋናዉን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒና ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ማይጨዉ ወይም መቀሌ ጁብሩክ ቀበሌ ወዲ LG ወዲ መሸሻ ሕንፃ ፊት ለፊት የኦሮሚያ ኢንሹራንስ ኩባንያ በሚገኘበት ሕንፃ 2ኛ ፎቅ በሚገኘዉ የሽያጭ ቢሮኣችን በአካል ቀርባችሁ ወይም በኢሜል yohanseab@gmail.com እስከ ጥቅምት 15/2008 ዓ/ም ድረስ ማመልከት ትችላላችሁ
  • ለበለጠ መረጃ በ 0914706638 / 0347770776 ይደዉሉ