ኮሌጅ ፖሊቴክኒክ መቐለ

መብርሂ

ፖሊ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች ለተጠቀሰዉ ክፍት የሥራ ቦታ የምታሞሉ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ሰለፈለገ መስፈርትን የምታሞሉ ሰራተኞች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት እነድትመዝገቡ እነገልፃለን::

የሚፈለገዉ የትምህርት ሙያ : በኣካዉንቲንግ

የትምህርት ደረጃ : ዲፕሎማ

የስራ ልምድ : በተማሳሳይ 1 ዓመትና ከዚያ በላይ/ ያለዉ ያላትና የኮምፒተር ችሎታ ያለዉ ይመረጣሉ


 

 

ትምህርቲ ደረጃ

ተደላይይ ክእለት

ልምዲ ስራሕ

መተሓሳሰቢ

 

አመልካቾች :ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒና የትምህርት መረጃ እና ሌሎች ደጋፊ መረጃዎች ይዝዉ መመዝገብ ይችላሉ::

የምዝገባ ቦታ : አስተዳደር ምክትል ዲን ቢሮ ቁጥር 04

አድራሻ : ፖሊ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ካምፓስ ከትእምት ቢሮ አለፍ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ ስ/ቁ : 03 44 411014