አል-አሰብ ጀነራል ትራንስፖርት እና ኮንትራክቲንግ ኢስታብሊሽመንት

መብርሂ

አል-አሰብ ጀነራል ትራንስፖርት እና ኮንትራክቲንግ ኢስታብሊሽመንትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ፕሮጀክት ግምጃ ቤት ሠራተኛ- ብዛት፡ 2- የስራ ቦታ፡ በአዲስ አበባ ቅ/ቤት እና ፕሮጀክት ሳይት- ደመወዝ፡ በስምምነት• ከላይ በዝርዝር የተጠቀሱትን የትምህርት ደረጃ ተፈላጊ ችሎታ እና የስራ ልምድ የምታሟሉ አመልካቾች ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ከፒ የምታመለክቱበትን የስራ መደብ የሚጠቅስ ማመልከቻ ደብዳቤ ጋር በማያያዝ ቦሌ አለም ሲኒማ በስተጀርባ 100 ሜትር ወረድ ብሎ በሚገኘው የድርጅቱ ቢሮአችን እስከ ህዳር 15 ቀን 2011 ድረስ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በተጨማሪም በኢሜል አድራሻችን በኩል ሙሉ ማስረጃችሁን በማያያዝ በ alasabethiopia@gmail.com ለበለጠ መረጃ ስልክ፡ 0116 263016 መደወል ይቻላል፡፡

ትምህርቲ ደረጃ

ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምሩቅ

ተደላይይ ክእለት

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ፡
• ሁለተኛ ደረጃ ት/ት ያጠናቀቀ እና በኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ በግምጃ ቤት ሠራተኝነት ቢያንስ 3 ዓመት የስራ ልምድ ያለው እና በመሳሪያዎች መለዋወጫ ላይ በቂ ልምድ ያለው፡፡

ልምዲ ስራሕ

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ፡
• ሁለተኛ ደረጃ ት/ት ያጠናቀቀ እና በኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ በግምጃ ቤት ሠራተኝነት ቢያንስ 3 ዓመት የስራ ልምድ ያለው እና በመሳሪያዎች መለዋወጫ ላይ በቂ ልምድ ያለው፡፡
3-5 ዓመት

መተሓሳሰቢ