አደራ ህክምና ማዕከል

መብርሂ

አደራ ህክምና ማዕከልክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ማርኬቲንግ ማናጀር• ደመወዝ፡ በስምምነት• የመመዝገቢያ ጊዜ፡ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት• የመመዝገቢያና የስራ ቦታ አደራ ህክምና ማእከል ቦሌ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ጀርባ• ስልክ፡ 0115-574173 / 0911-049346

ትምህርቲ ደረጃ

ባችለር

ተደላይይ ክእለት

- የትምህርት ደረጃ፡ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት ዲግሪ/ በህክምና ሙያ ዲግሪ የተመረቀ/ች/
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ

ልምዲ ስራሕ

- የትምህርት ደረጃ፡ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት ዲግሪ/ በህክምና ሙያ ዲግሪ የተመረቀ/ች/
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ
1-3 ዓመት

መተሓሳሰቢ