የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት

መብርሂ

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ የሰራተኛ መረጃና ሪከርድ ኦፊሰርደረጃ፡ 9ደመወዝ፡ 4776ብዛት፡ 1የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

ትምህርቲ ደረጃ

ዲፕሎማ

ተደላይይ ክእለት

- የትምህርት ደረጃ፡ በፐርሰናል ማኔጅመንት ዲፕሎማ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 4 ዓመት የስራ ልምድ የኮምፒውተር ስልጠና/የሪከርድ ማሌጅመንት ስልጠና

ልምዲ ስራሕ

- የትምህርት ደረጃ፡ በፐርሰናል ማኔጅመንት ዲፕሎማ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 4 ዓመት የስራ ልምድ የኮምፒውተር ስልጠና/የሪከርድ ማሌጅመንት ስልጠና
3-5 ዓመት

መተሓሳሰቢ

ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት