ዘመን ኢትዮጲያ አስመጪና ላኪ

መብርሂ

ዘመን ኢትዮጲያ አስመጪና ላኪ ክፍት የውጪ የሥራ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ሲኒየር አካውንታንትብዛት፡ 1ደመወዝ፡ በስምምነትአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች እስከ 9/02/2011 ድረስ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡አድራሻ፡ ቦሌ ሀርመኒ ሆቴል ፊት ለፊት ኤልጂ ሕንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 2484-5-5

ትምህርቲ ደረጃ

ዲፕሎማ

ተደላይይ ክእለት

- የሥራ ልምድ፡ በሙያው ከ4 ዓመትና ከዚያ በላይ በታሸገ ውሃ ድርጅት ውስጥ የሰራ
- የትምህርት ደረጃ፡ በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ/በዲፕሎማ ከ4 ዓመት በላይ

ልምዲ ስራሕ

- የሥራ ልምድ፡ በሙያው ከ4 ዓመትና ከዚያ በላይ በታሸገ ውሃ ድርጅት ውስጥ የሰራ
- የትምህርት ደረጃ፡ በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ/በዲፕሎማ ከ4 ዓመት በላይ
3-5 ዓመት

መተሓሳሰቢ